Kniha መልክአ ሥዕል ንባቡና ትርጓሜው Dr Rodas Abebe

መልክአ ሥዕል ንባቡና ትርጓሜው

Jazyk: Amharčina
Väzba: Brožovaná
Vydavateľ: Kidus Elias
Dostupnosť: Skladom u dodávateľa
Odosielame za 14-21 dní
31.81
ከመጽሐፉ የተወሰደ "በዓለማችን ላይ እጅግ በጣም ብዙ ጥናቶች ከተደረገባቸው "ዘኢተገብሩ በእደ ሰብእ" (በሰው እጅ ያልተሠሩ) ከሚባሉት ሥዕላት ውስጥ በልብሰ...

Informácie o knihe

Jazyk
Amharčina
Väzba
Kniha - Brožovaná
Vydalo
2026
Stránok
296
EAN
9798295788925
Enbook ID
52097201
Vydavateľ
Hmotnosť
400
Rozmery
152 x 229 x 16

Kompletný popis

ከመጽሐፉ የተወሰደ

"በዓለማችን ላይ እጅግ በጣም ብዙ ጥናቶች ከተደረገባቸው "ዘኢተገብሩ በእደ ሰብእ" (በሰው እጅ ያልተሠሩ) ከሚባሉት ሥዕላት ውስጥ በልብሰ መግነዝ ላይ በደም የታተመው ሥዕል ነው፡፡ በአኹኑ ጊዜ ይኽ ልብሰ መግነዝ የሚገኘው በጣሊያን ቱሪን በቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ካቴድራል ውስጥ ነው፡፡ በዚኽ ምክንያት "የቱሪን ልብሰ መግነዝ" (Shroud of Turin) በመባል ይታወቃል (ገጽ 129)፡፡"

"ጥንታዊ ታሪክ ያላቸው፣ በምሳሌያቸው፣ በተአምር አድራጊነታቸው በመላው ዓለም የሚታወቁ እጅግ ብዙ ዓይነት የአምላክ እናት ሥዕላት አሉ፡፡ እነዚኽ ታላላቅ ታሪክንና ተአምርን የያዙ የተለያዩ ሥዕላቶቿ በመላው ዓለም በክብረ በዓል ደረጃ የሚታወቁ ከመስከረም እስከ ነሐሴ ባሉት ወራቶች የሚታሰቡ ኹለት መቶ አርባ ዐምስት (245) የቅድስት ድንግል ማርያም የሥዕላት ዓይነቶችን በሠንጠረዥ ከዚኽ በታች ተመልከቱ (ገጽ 180)፡፡"

"በሐኪምነትና በሠዓሊነት የሚታወቀው ቅዱስ ሉቃስ፤ ቅድስት ድንግል ማርያም በሕይወተ ሥጋ እያለች የሣላት የመዠመሪያ ሥዕሏ "መራሒተ ፍኖት" (መንገድ መሪ) በመባል ስትታወቅ ሠርቶ ከፈጸመ በኋላ ሲያሳያት የአምላክ እናት "ከእኔ የተወለደ የልጄ ጸጋ በዚኽ ሥዕል ላይ ይኹን" በማለት እንደባረከችው የቅዱሳት ሥዕላት ትውፊት ያስረዳል፡፡ (ገጽ 257)"